Showing all 6 results
-
-
ከዕለታት ….ግማሽ ቀን
$15Add to cartአሌክስ አብርሃም በከዚህ ቀደም መጽሃፎቹ አሳምሬ አውቀዋላሁ። እንሆ ደግሞ አሁን ማለፊያ የብዕሩ የሕይወትን ማጀትና አደባባይ እንዳሻው ዕያሰሰ የሚያሳይበትን ትነቦ የማይጠገብ ዓይነተኛ የጽሁፍ በረከቶቹን ጀባ ብሎናል።
-
ዙቤይዳ
$14Add to cart“አገር ማለት ሰው ነው እያሉ በትውልድህ እንቅልፍ ላይ ብርድ ልብስ ይደርባሉ። አገር ማለት አፈር ነው። ሰውም ማለት አፈር ማለት ነው። ኢትዮጵያ ከተፈጠረች ጀምሮ የሞቱት ሰዎቻችን ስጋና አጥንት አፈር ሆኖ ይሄው” አሉና መሬቱን ብጎራዴው ጫፍ ጫር አደረጉት።
-
የስንብት ቀለማት
$20Add to cartየስንብት ቀለማት ስፍራን በምሳሌ ነድፎ ፤ በምስሎች ደንግጎ ፣ በፈገሮች ቆርጾ፣ በሐቲት ደረጃ እየተራቀቀ ጭምር ተመለከትነው። እንዲህ ባለ ምልዓትና ንቃት ሥፍራን መንደፍ… ለአገራችን ሥነ ጽሑፍ እጅግ እንግዳ ይመስለኛል።
-
የአንድ ኃይል
$18Add to cartአንድ ትራፊክ ፖሊስ ሙሉ ትጥቁን አድርጎ መኪና በፍጥነት በሚርመስበት መገገድ መካከል ቆሞ የእጅ ምልክት ቢያሳይ የቱንም ያህል ልምድ ያለው ሹፌር፣ምንም አይነት የዋጋ ደረጃ ያለው መኪና፣ ለማጅ ሆነ ርካሽ መኪናን እኩል ያስቆማል፡፡ አንዲህ በዘመን ሆኖ የማያውቅ ነገር በ2012 አስተናግደናል፡፡ አንዲት ቫይረስ አለሙን በሙሉ ቀጥ አድርጋለች፡፡ ምናልባት 2ዐ12 ስሌትን የተማርንበት አመት ይመስለኛል፡፡ በአንድ አለሙ ሁሉ ቆሟል፡፡
አንድ ስንት ሆነ? አንድን ነገር ከስሙ በላይ መጠየቅ በዓላማው መጠን መጠቀም መልካም ነው፡፡ ይህች መፅሐፍ ደንብራ ለነቃቶች ተለውጣ ለጠበቀችው አለም የአንድ ኃይልን በመጠቀም የሰው ለሰው ግንኙነት ወደአቅም የሚለውጥበትን ጥበብ ታካፍላለች፡፡ የአንድ ኃይል ምንድነው? ቤቴ፣ ትዳሬ፣ ግንኙነቴ፣ ዝምድናዬ ሁሉ የአንድ ኃይልን ተጠቅሞ አቅም መሆን ይችላል? በውስጥ ገፅ መልስ እናገኛለን፡፡ ምን ይታወቃል አንድ ኮቪድ 19 ስም አውጥተን በአለም ሁሉ አንዴ ፀጥ በሉና ስሙኝ በማለት ሊያስቆም ከታመነ፡፥ አንድ ግለሰብ፣ ቤተሰብ፣ ተቋምም ሆነ ማህበር አንድ በመሆን ያለውን ሊሰማ በሚችል መጠን ለውጦ ለማቅረብ ቢተጋ እንዴት አለሙን በመድረስ መሰማት ያቅተዋል?
አንድነት ከአንድ ይወለዳል!
-
